የሳምንቱ የመፅሐፍ ቅዱስ ቃል ጥናት

08/21/2019

ሰላም የፊደል ገበታ ወላጆች እባክዎን ከታች የተገለፀውን የመፅሐፍ ቅዱስ ቃል ለፊታችን ቅዳሜ Nov 31  በእግዚአብሔር ስም ለልጆችዎ ያስጠኗቸው።

ልጅን፡በሚኼድበት፡መንገድ፡ምራው፥በሸመገለም፡ጊዜ፡ከርሱ፡ፈቀቅ፡አይልም። መጽሐፈ ምሳሌ 22:6

ትርጉሙ

 Train up a child in the way he should go: and when he is old, he will not depart from it.
Proverb 22:6

              ---++--- 

August 31

"ልጆች ሆይ፥ ለወላጆቻችሁ በጌታ ታዘዙ፤ይህ የሚገባ ነውና። መልካም እንዲሆንልህ ዕድሜህም በምድር ላይእንዲረዝም አባትህንና እናትህን አክብር፤ እርስዋም የተስፋ ቃል ያላት ፊተኛይቱ ትእዛዝ ናት። እናንተም አባቶች ሆይ፥ ልጆቻችሁን በጌታ ምክርና በተግሣጽ አሳድጉአቸው እንጂ አታስቆጡአቸው"   (ኤፌ ፮፥፩-፬) 

Share
© 2019 Yefidelgebeta@Iyesus church,
Powered by Webnode
Create your website for free! This website was made with Webnode. Create your own for free today! Get started